care
በፊት የኤፌሶኑን ጥሮፊሞስን ከእርሱ ጋር በከተማ አይተውት ነበርና ጳውሎስም ወደ መቅደስ ያገባው መስሎአቸው ነው።
የሐዋርያት ሥራ 21 : 29
የያዕቆብ መልእክት 2 : 28
-
ወደ ዕብራውያን 11 : 25
እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና፥ በምትሰፍሩበትም መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል።
የማቴዎስ ወንጌል 7 : 2
1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 6 : 8
ለሴቲቱም አለ። በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል።
ኦሪት ዘፍጥረት 3 : 16
በዚያን ጊዜም የሻለቃው ቀርቦ ያዘውና በሁለት ሰንሰለት ይታሰር ዘንድ አዞ ማን እንደ ሆነና ምን እንዳደረገ ጠየቀ።
የሐዋርያት ሥራ 21 : 33
ስለዚህ ወንድሞችን ብታሳስብ፥ በእምነትና በተከተልኸው በመልካም ትምህርት ቃል የምትመገብ የኢየሱስ ክርስቶስ መልካም አገልጋይ ትሆናለህ።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4 : 6
አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው። እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ወስዶ ያበጃትም ይጠብቃትም ዘንድ በዔድን ገነት አኖረው።
ኦሪት ዘፍጥረት 2 : 15
ቀንበሬ ልዝብ ሸክሜም ቀሊል ነውና።
የማቴዎስ ወንጌል 11 : 30

